የዓለም ዜና

የመጋቢት 19 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

በአዲስ አበባ፣ በድሬዳዋ፣ በሀዋሳ እና በሆሳዕና ከተሞች «እርስ በርሱ የሚቀናቀን፣ ብሔር እና ሃይማኖት ተኮር የሆኑ እንቅስቃሴዎች መጨመር» ለውዝግብ ምክንያት እንደሆነ አንድ ጥናት አመለከተ።
የአውሮጳ ሕብረት የደቡብ ሱዳን ፕሬዝደንት በሀገሪቱ ውስጥ የተፈጠረውን የፖለቲካ ውጥረት እንዲያረግቡ ጠየቀ። ፕሬዝደንት ሳል ቫኪር ምክትል ፕሬዝደንት ሪክ ማቻርን ማሰራቸው በሀገሪቱ ፍርሃትና ውጥረት አስከትሏል።
በሬክተር 7,7 በተለካው ምያንማር ውስጥ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች 144 ደረሱ። 732 ሰዎችም ተጎድተዋል። ለ12 ጊዜ በተደጋጋሚ የደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ታይላንድንም አናግቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW