የዓለም ዜና

የመጋቢት 19፣2016 የዓለም ዜና


Listen Later

-የትግራይና የአማራ ክልላዊ መስተዳድሮች የቃላት እሰጥ አገባ አገርሽቷል።የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ባለፈዉ ሳምንት የአማራ ክልል «በኃይል የያዛቸዉን የትግራይ ሥፍራዎች የአማራ እንደሆኑ በማስተማሪያ መፅሐፍ አትሟል በማለት ወቅሶ ነበር።የአማራ ክልል ዛሬ ባወጣዉ መግለጫ የትግራይ ክልልን መግለጫ አሳሳች፣ካሐዲና ጠብ ጫርነትን የተሸከመ» በማለት ነቅፎታል።-የሶማሊያዉ አክራሪ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አል ሸባብ ማዕከላዊ ሶማሊያ ዉስጥ በሁለት አካባቢዎች በከፈተዉ ጥቃት 53 የመንግስት ወታደሮችን መግደሉን አስታወቀ።የሶማሊያ መንግስት ባለስጣናት ወታደሮች መገደላቸዉን ቢያምኑም ብዛቱን አልጠቀሱም።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW