ስፖርት | Deutsche Welle

የመጋቢት 2 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ዋንጫን ለማንሳት አሁን አሰልጣኝ ሜኬል አርቴታ፤ ዬርገን ክሎፕ እና ፔፕ ጓርዲዮላ ተፋጠዋል ። በመላው አፍሪቃ ጨዋታዎች ውድድር የአስተናጋጇ ሀገር ጋና ጥቋቁር ልዕልታት ሊሲዎችን አሸንፈዋል ። ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ደጊቱ አዝመራው በዙርኪክ ማራቶን ድል ተቀዳጅታለች ። የሻምፒዮንስ ሊግ ፍልሚያ እና ረቡዕ ይኖራል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW