የዓለም ዜና

የመጋቢት 2 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ዋሽንግተን፥ የዩናይትድ ስቴትስ የመጓጓዣ ኃላፊ የቦይንግ ዋና ሥራ አስፈጻሚን ሊያናግሩ ነው፤ ሞቃዲሹ፥ አልሸባብ መዓከላዊ ሶማሊያ ውስጥ ጥቃት አደረሰ፤ ጁባ፥ ኡጋንዳ ወደ ደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ልዩ ኃይል መላኳን ገለጠች፤ ጅዳ፥ የዩክሬን እና ዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትሮች ዛሬ ሣዑዲ ዓረቢያ ውስጥ ተወያዩ፤ ቤጂንግ፥ ቻይና ለዩክሬን ሩስያ ጦርነት «ፍትኃዊ እና ዘላቂ መፍትኄ» እንደሚመጣ ተስፋ መሰነቋን ገለጠች፤ ሞስኮ፥ ዩክሬን መጠነ ሰፊ የድሮን ጥቃት ሞስኮ ላይ አደረሰች፤ ኩርክስ፥ ሩስያ ከኩርክስ ግዛቷ በርካታ ከተሞችን ከዩክሬን «ነጻ ማውጣቷን» ገለጠች
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW