ስፖርት | Deutsche Welle

የመጋቢት 20 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

ዋሊያዎቹ ለአፍሪቃ ዋንጫ የማጣሪያ ግጥሚያቸውን ነገ አይቮሪ ኮስት ዋና ከተማ አቢጃን ውስጥ ያከናውናል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ካሸነፈ አለያም አቻ ከወጣ ወይንም ደግሞ ተሸንፎም ቢሆን ማዳጋስካር በኒጀር ከተሸነፈ ወይንም አቻ የሚወጣ ከሆነ የማለፍ ዕድል አለው። በዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ግጥሚያዎች የጀርመን ብሔራዊ ቡድን ሁለተኛ ጨዋታውን ትናንት
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW