ስፖርት | Deutsche Welle

የመጋቢት 21 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ከሳኦቶሜና ፕሪንሲፔ ቡድን ጋር ለአፍሪቃ ዋንጫ ማጣሪያ የቅድመ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታውን በነገው ዕለት በድሬዳዋ ስታዲየም ያከናውናል ። የጀርመን እግር ኳስ ቡድን በወዳጅነት ግጥሚያ ድንቅ ጨዋታ ዐሳይቶ የስዊትዘርላንድ አቻውን 4 ለ3 አሸንፏል ። ይህን ጨምሮ ሙሉ ዘገባው በድምፅና በጽሑፍ ከማገናኛው ይገኛል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW