ዜና መጽሔት

የመጋቢት 21 ቀን 2018 የዜና መፅሔት


Listen Later

የዜና መጽሔት አራት ርዕሰ ጉዳዮች ይተነተናሉ እነርሱም
በኦሮሚያ ክልል የተኩስ ድምጽ እንዲቆም የቀረበው ጥሪ ፣ በደቡብ ራዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት የወልቂጤ ቅርንጫፍ FM 89.2 ሠራተኞች የስራ ማቆም አድማ ፣ በትግራይ ክልል ሀገራዊ ኹነቶችን ለማከናወን ያለው ወቅታዊ ኹኔታ እንዲሁም የሁቲዎች ጥቃትና ማስጠንቀቂያ በአፍሪካ ቀንድ ስጋት እንዲጨምር ማድረጉ የሚሉት ናቸው። ማኅደረ ዜና ለዛሬ ትኩረቱን የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ በኢትዮጵያ ያስከተለውን ችግር ላይ አድርጓል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW