የዓለም ዜና

የመጋቢት 22 ቀን 2016 የዓለም ዜና


Listen Later

ኬንያ ከአገር ጎብኚዎች የምታገኘው ገቢ እያደገ መምጣቱን የሃገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።
በቱርክ ዛሬ እየተካሄደ ባለው አካባቢያዊ ምርጫ በተነሳ ግጭት 1 ሰው ሲገደል 12 መቁሰላቸውን ተሰማ።
የፈረንጆቹ የትንሳኤ በዓል በሚከበርበት በዛሬው ዕለት ሩስያ በዩክሬይን ሌቪቭ ዞን መጠነሰፊ የአየርና የሚሳይል ጥቃት ማካሄዷን አስታወቀች።
ፈረንሳይ ለዩክሬን ተጨማሪ ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎችና የአየር መቃወሚያ ሚሳይሎችን እንደምትሰጥ አስታወቀች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW