ስፖርት | Deutsche Welle

የመጋቢት 22 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ሐዋሳ ከተማ ውስጥ በተከናወነው የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ግጥሚያ የግማሽ ፍጻሜ አላፊዎች ተለይተዋል ። በእንግሊዝ ኤፍ ኤካፕም እንደዛው ። ናይጄሪያዊው ቡጢኛ ጋና ውስጥ የቡጢ መፋለሚያ መድረክ ላይ በአሳዛኝ ሁኔታ ሕይወቱ አልፋለች ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን አንዳንድ ተጨዋቾች የስነምግባር ጉዳይ አነጋግሯል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW