በዕለቱ መጽሄተ ዜና አምስት ጉዳዮችን እናስተነትናለን ። የኢትዮጵያ ያለፉት ሰባት ዓመታት እንዴት ይታወሳል? የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አዲስ አወቃቀር ጉዳይ፤ የጋዜጠኞች፣ የሞያው እና የተቋማቱ ደኅንነት በኢትዮጵያ፤ በፈረንሳይ ብሔረተኛ ፓርቲና መሪዋ ማሪ ሌፐን ላይ የተላለፈ የፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲሁም የሱዳን ጦር «ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ትጥቅ እስኪፈታ እንፋለማለን» ሲል ስለመዛቱ የሚሉ ዘገባዎችም በተከታታይ ይቀርባሉ