የዓለም ዜና

የመጋቢት 3 ቀን 2016 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የመጋቢት 3 ቀን 2016 ዓ.ም. ዋና ዋና ዜናዎች
ዩናይትድ ስቴትስ አሸባብን በገንዘብ ይደግፋሉ ባለቻቸው 16 ግለሰቦች እና የንግድ ተቋማት ላይ ማዕቀብ ጣለች።
የሱዳን ጦር የሀገሪቱን ብሔራዊ የራዲዮ እና ቴሌቪዝን ጣቢያ ዋና መሥሪያ ቤት በዛሬው ዕለት በቁጥጥር ሥር ማድረጉን አስታወቀ።
በቀውስ የምትታመሰው የሄይቲ ጠቅላይ ሚኒስትር ከሥልጣን ለመውረድ መስማማታቸውን አስታወቁ።
15 ሰዎችን ያሳፈረ የሩሲያ ወታደራዊ መጓጓዣ አውሮፕላን ከተነሳበት ብዙም ሳይርቅ ተከሰከሰ። ከተሳፋሪዎቹ የተረፈ ሰው ስለመኖሩ የተነገረ ነገር የለም።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW