ስፖርት | Deutsche Welle

የመጋቢት 8 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በደቡብ ኮሪያ የሴዑል ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንድም በሴትም አሸናፊ ሁነዋል ። በባርሴሎና ማራቶንም ድል ተገኝቷል ። በእንግሊዝ የካራባዎ ዋንጫ የፍጻሜ ግጥሚያ ኒውካስትል ትናንት በአሌክሳንደር ኢሳቅ ወሳኝ ግብ ሊቨርፑልን አሸንፏል ። አርሰናል በለንደን ደርቢ ቸልሲን አሸንፏል ። ላይፕትሲሽ ዶርትሙንድን 2 ለ0 ኩም አድርጓል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW