DW | Amharic - News

የመንገዶች መዘጋትና መከፈት በጎጃም ቀጠና


Listen Later

የምዕራብ ጎጃም ዞን ደንበጫ ከተማ ነዋሪ ባለፈው አርብ በእጀብ ሲጓዙ የተወሰኑ መኪናዎችን ሲያልፉ ማየታቸውን ተናግረዋል።በከተማው ውስጥ የባጃጆች እንቅስቃሴ እንደነበር ጠቁመው፣ ከዚያ ውጪ ወደየትኛውም አቅጣጫ የሚጓዝ የህዝብ ትራንስፖርት እንዳልነበረ ተናግረዋል፡፡የአማራ ፋኖ በጎጃም ባሰራጨው አዲስ መረጃ፣ እገዳው ላይ ማሻሻያ ማድረጉን አመልክቷል፣
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy