DW | Amharic - News

የመንግሥት ፀጥታ ኃይላት 2 የዛይሴ ተወላጆች ገደሉ፣ በርካታ አሰሩ


Listen Later

ባለፈው ሳምንት የታጠቁ ቡድኖች አንድ የክልሉን የፀጥታ አባል ገድለው አራት ካቆሰሉ በኋላ በአካባቢው ውጥረት እንደነገሰ ይገኛል ፡፡ ሁለት የቤተሰብ አባሎቻቸው ከትናንት በስቲያ በጥይት እንደተገደሉባቸው ለዶቼ ቬለ የተናገሩ አንድ አባት “ የፀጥታ አባላቱ የደበቃችሁትን ሽፍታ አውጡ በሚል እያዋከቡን ይገኛሉ “ብለዋል ፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy