የዓለም ዜና

የመስከረም 10፣2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በቅርቡ ያደረገዉ ጉባኤ፣ ዉሳኔዎቹና የባንክ ሒሳቡ በፍርድ ቤት ታገደ።-የእስራኤልና የሊባኖስ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን የሒዝቦላሕ ዉጊያ ዛሬ አይሎ ዉሏል።ሒዝቡላሕ ሰሜን እስራኤልን በሚሳዬል፣ እስራኤል ባንፃሩ የሊባኖስ ርዕሰ ከተማ ቤይሩትን በጦር ጄቶች ደብድበዋል።-የአዉሮጳ ሕብረት ለዩክሬን 35 ቢሊዮን ዩሮ ብድር ሰጠ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW