ስፖርት | Deutsche Welle

የመስከረም 12 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በጃፓን ቶኪዮ 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከ34 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለምንም የወርቅ ሜዳሊያ ተመልሳለች ። ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ዋነኛ ተፎካካሪዎቹ እነ አርሰናል እና ማንቸስተር ሲቲ ነጥብ ሲጥሉ፤ ሊቨርፑልን ግን የሚያስቆመው አልተገኘም ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW