ስፖርት | Deutsche Welle

የመስከረም 14 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ጀርመን ቤርሊን ከተማ ውስጥ ትናንት በተከናወነ የማራቶን ሩጫ ፉክክር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትእግስት አሰፋ የዓለም ክብረወሰን ሰብራ ለድል በቅታለች ። ከቡሩንዲ ጋር አንድ እኩል የተለያዩት ሉሲዎቹ በአፍሪቃ ሴቶች ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታቸውንም ማክሰኞ መስከረም 15 ቀን፣ 2016 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ያደርጋሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW