ስፖርት | Deutsche Welle

የመስከረም 19 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በአውሮጳ ሻምፒዮስን ሊግ ነገ የቱርኩ ጋላታሳራይን የሚገጥመው ሊቨርፑል በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ቀዳሚ ሽንፈቱን አስተናግዷል። በባከነ ሰአት ድል ለተቀዳጀው ተከታዩ አርሰናል የማታ ሲሳይ ሁኖለታል። የአውሮጳ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳታፊው ቦሩስያ ሞይንሽንግላድባህ በአይንትራኅት ፍራንክፉርት ብርቱ ሽንፈት አስተናግዶ የመጨረሻ 18ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW