ስፖርት | Deutsche Welle

የመስከረም 2 ቀን 2015 ዓ/ም የስፖርት ዝግጅት


Listen Later

በታላቋ ብሪታንያ ትናንት እሁድ በተደረገው የኒውካስል ታልቁ ሩጫ ውድድር በሴቶች ኬንያውያን አትሌቶች አሸናፊ ሆነዋል። ውድድሩ ከመጀመሩ በፊት ባለፈው ሳምንት ህይወታቸው ላለፈ ንግስት ኤልሳቤጥ ሀዘን የአንድ ደቂቃ የህሊና ፅሎት ተደርጎ በተጀመረው ታላቁ ሩጫ በሴቶች ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አልማዝ አያና ሶስተኛ በመሆን ውድድሯን አጠናቃለች
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW