-የኢትዮጵያ መንግሥት የአማራ ክልል ነዋሪዎችን በጅምላና በዘፈቀደ ማሰሩ የሕግ የበላይነትን ይበልጥ መሸርሸሩን አምንስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።---የእስራኤልና የሊባኖስ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ሒዝቡላሕ ደቡባዊ ሊባኖስ ዉስጥ በቅርብ ርቀት እየተዋጉ ነዉ።----በወርሮበሎች ጥቃትና አመፅ በተመሰቃቀለችዉ ሐይቲ ከ7 መቶ ሺሕ በላይ ሕዝብ ከቤት ንብረቱ መፈናቀሉ ተነገረ።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንደሚለዉ ካረቢያይቱ ሐገርን ከጥፋት ለማደን ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ አበክሮ መጣር አለበት።የዜናዉ መልዕክት የእስካሁኑ ነበር