ስፖርት | Deutsche Welle

የመስከረም 25 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በለንደን ድል ተቀዳጅተዋል፤ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን አባላት 5ቱ የኮሮና ተሐዋሲ እንደተገኘባቸው ተዘግቧል። ማንቸስተር ዩናይትድ እንደ ሊቨርፑል የጎል ጎተራ ኾኗል። በጀርመን ቡንደስሊጋ ቦሩስያ ዶርትሙንድ ያለ ጄደን ሳንቾ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል። ባየር ሙይንሽን በትግል ማሸነፍ ችሏል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW