የዓለም ዜና

የመስከረም 25 ቀን 2018 የዓለም ዜና


Listen Later

በሞቃዲሾ በሚገኘው ጎድካ ጂልኮው እስር ቤት ላይ ትላንት ቅዳሜ ጥቃት የፈጸሙ ሰባት የአል-ሸባብ አባላት መገደላቸውን የሶማሊያ መንግሥት አስታወቀ። እስራኤል እና ሐማስ የጋዛ ጦርነት በሚያበቃበት እና ታጋቾች በሚለቀቁበት መንገድ ላይ ነገ ሰኞ በግብጽ ሊደራደሩ ነው። ሩሲያ በሚሳይሎች እና ድሮኖች በዩክሬን ላይ በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ አምስት ሰዎች መገደላቸውን ፕሬዝደንት ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ አስታወቁ። በሺር አል አሳድ ከሥልጣን ከተባረሩ ወዲህ በሶርያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሀገሪቱ ምክር ቤት ምርጫ ሲካሔድ ዋለ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW