ስፖርት | Deutsche Welle

የመስከረም 26 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በተደረጉ ፉክክሮች አሸናፊ ሁነዋል ። ባለፉት ሦስት ተከታታይ ግጥሚያዎች ነጥብ የጣለው ሊቨርፑል በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ በቸልሲ በደረሰበት ሽንፈት የደረጃ ሰንጠረዥ መሪነቱን ለአርሰናል አስረክቧል ። ባዬርን ሙይንሽንን እና ግብ አዳኙ አጥቂው ሔሪ ኬንን የሚያስቆማቸው አልተገኘም ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW