ስፖርት | Deutsche Welle

የመስከረም 27 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በሊዝበን የግማሽ ማራቶን ብርቱ ፉክክር ኢትዮጵያዊው አትሌት ሞስነት ገረመው ለድል በቅቷል ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ሊቨርፑል መሪነቱን እንዳስጠበቀ ነው ። ማንቸስተር ሲቲ እና አርሰናልም እግር በእግር እየተከተሉ ነው ። በጀርመን ቡንደስሊጋ መሪው ባየር ሙይንሽን በሁለት ነጥብ ከሚበልጠው አይንትራኅት ፍራንክፉርት ጋር ነጥብ ለመጋራት ተገድዷል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW