የዓለም ዜና

የመስከረም 28 ቀን 2018 የዓለም ዜና


Listen Later

-ኤርትራና ህወሓት ኢትዮጵያን ለመዉጋት እየተዘጋጁ ነዉ በማለት የኢትዮጵያ መንግሥት ከሰሰ።የኢትዮጵያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በፃፈዉ ደብዳቤ እንዳለዉ የኤርትራ መንግሥትና «አክራሪ» ያለዉ የህወሓት አንጃ ፋኖን ይረዳሉ፣ ኢትዮጵያን ለመዉረርም እየተዘጋጁ ነዉ።---የእስራኤል ጦር ሁለት ሳምንት ሳይሞላ ለሁለተኛ ጊዜ ለጋዛ ሕዝብ ርዳታ የጫኑ የጀርልባዎች ቅፍለትን አገደ።145 በጎ አድራጊዎችን ያዘ።-የሩሲያና የ,ዩናይትድ ስቴትስ ዉዝግብ እየተካረረ ነዉ።ዩናይትድ ስቴትስ የኑክሌር ቦምብ ለመሞከር፣ ለዩክሬን ኑክሌር ማወንጨፍ የሚችል ሚሳዬል ለማስታጠቅም ተዘጋጅታለች በማለት ሩሲያ ወቅሳለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW