የዓለም ዜና

የመስከረም 30 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የሶማሊያና የግብጽ ፕሬዝደንቶች በኤርትራ ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸው። የሁለት ሃገራት መሪዎች ከኤርትራው ፕሬዝደንት ጋር በሁለትዮሽ፤ በአፍሪቃ ቀንድና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩ ተገልጿል።
የተመድ በመላው ዓለም ወጣቶች ለዘርፈ ብዙ ጥቃቶች መጋለጣቸውን አመለከተ። የተመድ ታይቶ ለማይታወቅ የጥቃት ማዕበል እና ጦርነት ባመጣው ጾታዊ ጥቃት እንዲሁም የአየር ንብረት ለውጥ፤ ረሃብና መፈናቀል ተጋልጠዋል።
ግብጽ በሱዳን ጦርነት በአየር ድብደባ ተሳትፋለች በሚል ከፈጥኖ ደራሹ ኃይል መሪ የቀረበባትን ክስ አስተባበለች።
የጎርጎሪዮሳዊው ዓመት 2024 የስነጽሑፍ የኖቤል ሽልማት ለደቡብ ኮርያዋ ደራሲ ሃን ካን ተሰጠ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW