ስፖርት | Deutsche Welle

የመስከረም 4 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

የጀርመን ቡንደስ ሊጋ የዘንድሮ ውድድር የፊታችን ዐርብ በባየር ሙይንሽን እና ሻልከ ግጥሚያ ይጀምራል። በሳምንቱ መጨረሻ በርካታ ጨዋታዎች ይኖራሉ። በፎርሙላ አንድ የመኪና ሽቅድምድም ሌዊስ ሐሚልተን 90ኛ ድሉን አስመዝግቧል። ኢራናዊው የነጻ ትግል ፍልሚያ ባለድል የሞት ቅጣት ተፈጸመበት። እንዲሁም ተጨማሪ ዘገባዎችን አካተናል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW