ስፖርት | Deutsche Welle

የመስከረም 5 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የማራቶን ፉክክር ትውልደ ኤርትራዊ አትሌት በማራቶን ለጀርመን የነሐስ ሜዳሊያ አስገኘ ። ሦስቱም ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ውድድራቸውን አላጠናቀቁም ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ መሪው ሊቨርፑል ትናንትም በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ባስቆጠረው ብቸኛ ግብ ለድል በቅቷል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW