ዜና መጽሔት

የመስከረም 8 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዜና መጽሔት


Listen Later

በዜና መጽሔት መሰናዶዋችን፦
*ጎንደር ከትናንቱ ውጊያ ማግስት፤ ግጭትና ጦርነቶች፡
*የርዳታ ድርጅቶች ላይ ብርቱ ፈተና መደቀናቸው፤
*«ሰዎች በርሐብ እየሞቱ ነው»የተፈናቃዮች አቤቱታ ፤
*የፖለቲካ አመለካከትን መሠረት ያደረገ ጫና እየደረሰበት እንደሚገኝ የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ዐሳወቀ፤ እንዲሁም
*ራሱን( IS ) የሚለው ቡድን በሱማሊያ እየተጠናከረ መሆኑ ተገለጸ፤ የሚሉት ይገኙበታል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW