ዜና መጽሔት

የምዕራብ ወለጋ ተፈናቃዮች ተማጽኖ


Listen Later

ከተለያዩ ስፍራዎች ተፈናቅለው በምዕራብ ወለጋ ዞን መንዲ ከተማ የሚገኙ ዜጎች ሰብአዊ ድጋፍ ለአራት ወራት ያህል ባለማግኘታቸው ለችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ፡፡ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከሶስት ወራት በፊት የቀረበው ድጋፍ ለተወሰኑ ሰዎች ብቻ መዳረሱን ገልጸዋል፡፡ በየወሩ ሰብአዊ ድጋፍ ይመጣል ቢባልም ለወራት ድጋፍ እንደላገኙ ጠቁሟል፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW