ዜና መጽሔት

የምግብ እጥረት በአበርገሌና በፃግበጂ ወረዳዎች


Listen Later

በአማራ ክልል ዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በአካባቢው ታጣቂዎችና በመንግሥት ኃይሎች መካከል በነበረ ጦርነት ተፈናቅለው የነበሩ ነዋሪዎች ርዳታ እየቀረበልን አይደለም አሉ ። የአካባቢው ባለሥልጣናት ርዳታ እየተሰጠ ነው ሲሉ አስተባብለዋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW