ዜና መጽሔት

የሚያዝያ 14 ቀን 2017 ዓ.ም የዜና መፅሔት


Listen Later

በምዕራብ ኦሞ ዞን በተከሰተ የአባ ሰንጋ በሽታ ሳቢያ ሰባት ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየበረታ የመጣው የወባ በሽታ ነዋሪዎችን ሥጋት ላይ ጥሏል፡፡ የውኃ እጥረት የጋምቤላ ነዋሪዎችን በመፈታተን ላይ ይገኛል። ከባሮ ወንዝ አጠገብ የምትገኘው ጋምቤላ የክልላዊ መንግሥት መቀመጫ ብትሆንም አንድ ጀሪካ ከወንዝ የተቀዳ ውኃ እስከ 20 ብር ይሸጥባታል። እነዚህ ዘገባዎች በዛሬው ዜና መጽሔት ይቀርባሉ። ሣ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW