በምዕራብ ኦሞ ዞን በተከሰተ የአባ ሰንጋ በሽታ ሳቢያ ሰባት ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየበረታ የመጣው የወባ በሽታ ነዋሪዎችን ሥጋት ላይ ጥሏል፡፡ የውኃ እጥረት የጋምቤላ ነዋሪዎችን በመፈታተን ላይ ይገኛል። ከባሮ ወንዝ አጠገብ የምትገኘው ጋምቤላ የክልላዊ መንግሥት መቀመጫ ብትሆንም አንድ ጀሪካ ከወንዝ የተቀዳ ውኃ እስከ 20 ብር ይሸጥባታል። እነዚህ ዘገባዎች በዛሬው ዜና መጽሔት ይቀርባሉ። ሣ