ስፖርት | Deutsche Welle

የሚያዝያ 16 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ማንቸስተር ሲቲ እና ማንቸስተር ዩናይትድ በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ የግማሽ ፍጻሜ ግጥሚያ አሸንፈው ለፍጻሜ በቅተዋል ። በፕሬሚየር ሊጉ ቶትንሀም ሆትስፐር በኒውካስል ብርቱ ሽንፈት ገጥሞታል ። ትውልደ ኤርትራዊ ስዊድናዊው አጥቂ አሌክሳንደር ይሳቅ ብቃቱን አስመስክሯል ። ባየርን ሙይንሽን ሽንፈቶችን እያስተናገደ ነው ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW