ዜና መጽሔት

የሚያዝያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም የዜና መፅሔት


Listen Later

ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው አማራ ክልል ውስጥ በመጠለያ የሚገኙ ወገኖች አቤቱታ፤
ጅቡቲ በሕገወጥ መንገድ በግዛቷ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ልታባርር መሆኑን ይፋ ማድረጓ፤
እንዲሁም ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ የሚፈጸመው የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስን ስንብት የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል የዜና መጽሔት።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW