ስፖርት | Deutsche Welle

የሚያዝያ 18 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

ቡንደስሊጋው ሊጠናቀቅ ጫፍ ደርሷል። ሻልከ መውረዱን ሲያረጋግጥ መሪው ባየርን ሙይንሽን ዳግም ዋንጫውን ለማንሳት ተቃርቧል። ላይፕትሲሽ ከባየርን ሙይንሽን 25 ሚሊዮን ዩሮ የአሰልጣኝ ዝውውር ካሳ ጠይቋል። ዋትፎርድ ዳግም ወደ እንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ተመልሷል። የሻምፒዮንስ ሊግ ግማሽ ፍጻሜ ፍልሚያ ነገ እና ከነገ በስተያ ይከናወናል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW