Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
May 03, 2021የሚያዝያ 25 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ9 minutesPlayየማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ኦልትራፎርድ ውስጥ ተምመው በመግባት ተቃውሞዋቸውን ገልጠዋል። ትናንት ከሊቨርፑል ጋር የነበረው ግጥሚያም ተሰርዟል። አያክስ አምስተርዳም የውድርር ዘመኑ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ከወዲሁ የሆላንድ ኤሬዲቪሴ ዋንጫ ማንሳቱን አረጋግጧል። ለ35ኛ ጊዜ ነው ለዚህ አይነቱ ድል ሲበቃ።...moreShareView all episodesBy DWMay 03, 2021የሚያዝያ 25 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ9 minutesPlayየማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ኦልትራፎርድ ውስጥ ተምመው በመግባት ተቃውሞዋቸውን ገልጠዋል። ትናንት ከሊቨርፑል ጋር የነበረው ግጥሚያም ተሰርዟል። አያክስ አምስተርዳም የውድርር ዘመኑ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ከወዲሁ የሆላንድ ኤሬዲቪሴ ዋንጫ ማንሳቱን አረጋግጧል። ለ35ኛ ጊዜ ነው ለዚህ አይነቱ ድል ሲበቃ።...more
የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ኦልትራፎርድ ውስጥ ተምመው በመግባት ተቃውሞዋቸውን ገልጠዋል። ትናንት ከሊቨርፑል ጋር የነበረው ግጥሚያም ተሰርዟል። አያክስ አምስተርዳም የውድርር ዘመኑ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ከወዲሁ የሆላንድ ኤሬዲቪሴ ዋንጫ ማንሳቱን አረጋግጧል። ለ35ኛ ጊዜ ነው ለዚህ አይነቱ ድል ሲበቃ።
May 03, 2021የሚያዝያ 25 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ9 minutesPlayየማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ኦልትራፎርድ ውስጥ ተምመው በመግባት ተቃውሞዋቸውን ገልጠዋል። ትናንት ከሊቨርፑል ጋር የነበረው ግጥሚያም ተሰርዟል። አያክስ አምስተርዳም የውድርር ዘመኑ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ከወዲሁ የሆላንድ ኤሬዲቪሴ ዋንጫ ማንሳቱን አረጋግጧል። ለ35ኛ ጊዜ ነው ለዚህ አይነቱ ድል ሲበቃ።...more
የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ኦልትራፎርድ ውስጥ ተምመው በመግባት ተቃውሞዋቸውን ገልጠዋል። ትናንት ከሊቨርፑል ጋር የነበረው ግጥሚያም ተሰርዟል። አያክስ አምስተርዳም የውድርር ዘመኑ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ከወዲሁ የሆላንድ ኤሬዲቪሴ ዋንጫ ማንሳቱን አረጋግጧል። ለ35ኛ ጊዜ ነው ለዚህ አይነቱ ድል ሲበቃ።