ስፖርት | Deutsche Welle

የሚያዝያ 25 ቀን፣ 2013 ዓ.ም ስፖርት ዘገባ


Listen Later

የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ኦልትራፎርድ ውስጥ ተምመው በመግባት ተቃውሞዋቸውን ገልጠዋል። ትናንት ከሊቨርፑል ጋር የነበረው ግጥሚያም ተሰርዟል። አያክስ አምስተርዳም የውድርር ዘመኑ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ከወዲሁ የሆላንድ ኤሬዲቪሴ ዋንጫ ማንሳቱን አረጋግጧል። ለ35ኛ ጊዜ ነው ለዚህ አይነቱ ድል ሲበቃ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW