ስፖርት | Deutsche Welle

የሚያዝያ 9 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ አርሰናል ዋንጫ የማግኝት ሰፊ እድሉን እያጠበበ ነው ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተን በስምምነት ማሰናበቱን ይፋ አድርጓል ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሆላንድ የሮተርዳም ማራቶን ውጤት አልቀናቸውም ። በወንዶች ፉክክር የኤርትራ ሯጭ የሁለተኛ ደረጃን አግኝቷል ። ተጨማሪ ዘገባ አካተናል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW