ዜና መጽሔት

የሚያዝያ 9 ቀን 2016 ዓ/ም የዜና መጽሔት


Listen Later

የአማራ ክልላዊ መንግሥት ከአወዛጋቢ አካባቢዎች እንዲወጣ ለህወሃት ያስተላለፈው ማስጠንቀቂያ፤
ባለፈው ዓርብ አዲስ አበባ ላይ መገደላቸው የተነገረው የፋኖ አባላት አስከሬን እስካሁን ለቤተሰቦቻቸው አለመሰጠቱ፤
ከጋዜጠኞች ጋር እንዲወያዩ ለጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ ጥያቄ መቅረቡ፤
ለኢትዮጵያ የሰብአዊ እርዳታ ጄኔቫ ላይ ከ600 ሚሊየን ዶላር በላይ መሰብሰቡን የተመድ የሰብአዊ እርዳታ ማስተባበሪያ መግለጹ፤
በአሶሳ የተካሄደውን የግብርና ኢንቨስትመን መድረክ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW