ዜና መጽሔት

የሚያዚያ 10 2017 የዜና መፅሔት


Listen Later

በዛሬዉ የዜና መፅሔት ጥንቅራችን በሰሙነ ሕማማት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የምትጠቀምባቸዉ ያሬዳዊ የዜማ ስልቶች በተለየ መልኩ አገልግሎት ይከወኖባቸዋል። አዲሱ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር በጦርነቱ ወቅት በትግራይ ለተፈፀመው ወንጀሎች ተጠያቂነት እንዲረጋግጥ እንዲሰራ ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች የተባለ የመብቶች ተሟጋች ድርጅት ጥሪ አቀረበ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW