በዜና መጽሔት ዝግጅታችን ፣በምስራቅ ወለጋ ዜን ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት 15 ሰዎች መገደላቸው ፤ የኢትዮጵያ ፖሊስ የአዲስ ስታንዳድርን «መረጃ ወይም ዳታ እወስዳለሁ» ማለቱ ፤ የዩናይትድ ስቴትስ የፌዴራል ፍርድ ቤት የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮን ጨምሮ ከስርጭት የወጡ የመገናኛ ብዙኃን ወደ ስራ እንዲመለሱ ያስተላለፈው ዉሳኔ እንዲሁም የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስን ህልፈት ተከትሎ የዓለም መሪዎች ያስተላለፏቸው መልዕክቶችን የተመለከቱ ዘገባዎች በዝርዝር የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮቻችን ናቸው ።