የዓለም ዜና

የሚያዚያ 29 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች የደሞዝ ጭማሪ እንዲደረግላቸዉና ጥቅማጥቅሞች እንዲከበሩላቸዉ በየሚሰሩበት ተቋማት በመሠለፍ ጠየቁ።በተለያዩ ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት የሚያገለግሉ የጤና ባለሙያዎች ጥያቄያቸዉ ተገቢ መልስ ካላገኘ የሥራ ማቆም አድማ እንደሚመቱ አስጠንቅቀዋል።---ሕንድና ፓኪስታን አዲስ የገጠሙትን ግጭት እንዲያቆሙ የተለያዩ መንግሥታት ጠየቁ።ሁለቱ ኑክሌር የታጠቁ ተጎራባች መንግስታት ግን አንዳቸዉ ሌላቸዉን ለማጥቃት እየተዛዛቱ ነዉ።-ፈረንሳይና ጀርመን ፍራንኮ-ጀርመን የተባለ የመከላከያና የፀጥታ የጋራ ምክር ቤት ለመመሥረት ተስማሙ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW