የዓለም ዜና

የሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓም የዓለም ዜና


Listen Later

የየካቲት 6 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
በኢትዮጵያ ለከተማ ልማት ሲባል የሚካሄደው የሰዎች መፈናቀል እንዲቆም አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ ።
ሩስያ ትንናት ዩክሬን ሰሚ በተባለው ከተማ የጣለችው ጥቃት ዒላማ የዩክሬን ወታደሮች ነበሩ ስትል ዛሬ አስታወቀች። የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ድብደባው ያነጣጠረው የዩክሬን ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ስብሰባ ላይ መሆኑን ጠቅሶ ኪቭ ሲቭሎችን እንደ ሰብዓዊ ጋሻ በመጠቀም በከተማዋ ማዕከል ወታደራዊ ስብሰባ ማካሄዷን ኮንኗል።
የጀርመን ፓርላማ ከሦስት ሳምንት በኋላ ፍሪድሪሽ ሜርስን በመራኄ መንግስትነት ይመርጣል ተብሎ ይጠበቃል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW