ዜና መጽሔት

የሚያዙያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

የዜና መፅሔት ጥንቅራችን፣ የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃሐን ደንብ ፖለቲከኞችን ለመሾም በሚፈቅድ መልኩ ዛሬ ዳግም መሻሻሉን የሚያወሳዉን ዘገባ ያስቀድማል።የፋሲካ በዓልን ከወላጅ-ወዳጆቻቸዉ ጋር ለማክበር ከየአካባቢዉ ወደ አማራ ክልል መጓዝ የፈለጉ አማኞች መጓዝ አልቻሉም። ምክንያት ግጭት ነዉ።ሁለተኛዉ ዘገባችን ይቃኘዋል።የአዲስ አበባ ፖሊስ የኢትዮጵያ ሕዝብን ባሕልና ወግ የሚጥስ ምስል በማሕበራዊ መገናና ዘዴዎች አሰራጭቷል ያለዉን ግለሰብ ማሰሩን የሚቃኝ ዘገባም አለን።የሱዳን ጦርነት፣ የለንደን ጉባኤተኞች ጥሪ ሌለኛዉ የዜና መፅሔት ርዕሳችን ነዉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW