DW | Amharic - News

የሙርሌ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት አምስት ሰዎች ተገደሉ


Listen Later

በክልሉ አኙዋ ብሔረሰብ ዞን ውስጥ በሚገኘው ዲማ ወረዳ ትናንት ጠዋት 3 ሰዓት ገደማ ታጣዊዎቹ ባደረሱት ጥቃት ሰዎቹ መገደላቸውን ያነጋገርናቸው የአካባቢው ነዋሪዎች አሰታውቋል፡፡ ጉዳቱ የደረሰው በአንድ የህዝብ ማመላለሻ አዉቶቡስ ላይ ታጣቂዎቹ በከፈቱት ተኩስ እንደሆነው የወረዳው አስተዳደርም አመልክተዋል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy