ዜና መጽሔት

የነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

የዜና መፅሔት ጥንቅራችን ኢትዮጵያ ዉስጥ በኤሌክትሪክ ኃይል ላይ የሚደረገዉ ጭማሪ ተገቢ ነዉ መባሉን ከሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ጋር የሚቃኘዉን ዘገባ ያስቀድማል።ሲዳማና ኦሮሚያ ክልልሎች ድንበር ላይ የተደረገዉ ግጭት ሰበብ የግዛት ይገባኛል እንዳልሆነ መነገሩ፣ኦሮሚያ ክልል የአዋሽ ወንዝ ሙላት ሰዉ ማፈናቀሉ፣ ሰሜን ወሎ ደግሞ ለዝናብ ሲፀለይ፣ ዝናብ ተፈናቃዮችን መጉዳቱን የሚቃኙ ዘገቦች በተከታታይ ተስምተዉ ያሳርጋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW