የዓለም ዜና

የነሐሴ 10 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

የቀድሞው የኢትዮጵያ ራድዮ የዜና ፋይል ባልደረባ የነበረው በአሁኑ ሰዓት ደግሞ በአሃዱ ራድዮና በተለያዩ የዩቱብ ቻናሎች የተረክ ሚዛንና ቅዳሜ ገበያ የመሳሰሉ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀትና በማቅረብ ላይ የነበረው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሀመድና የሪፖርተር ጋዜጣ ባልደረባ ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ በጸጥታ ሃይሎች መታሰራቸውን ተዘገበ። እስራኤል በዮርዳኖስ ምዕራባዊ ዳርቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶችን ለመገንባት የያዘችውን ዕቅድ እንድትሰርዝ ፈረንሳይ አሳሰሰበች። የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕና የሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲን የአላስካው ውይይት ያለውጤት መጠናቀቁን ተነገረ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW