የዓለም ዜና

የነሐሴ 11 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች በሰሜን ዳርፉር በሚገኝ አንድ የተፈናቃዮች መጠለያ ጣቢያ በፈጸሙት ጥቃት ቢያንስ 31 ስቪሎች መገደላቸውንና 13 መቁሰላቸውን የሕክምና ምንጮች አስታወቁ። እስራኤል የየመን ሁቲ ዓማፅያን ይጠቀሙበት ነበር ያለችውን የሃይል መሰረተ ልማት ማውደሟን አስታወቀች። የተለያዩ የአውሮፓ ሐገራት መሪዎች፣ የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕና የዩክሬይኑ ፕረዚደንት ቮሎደሚር ዘለንስኪ በዋሽንግተን ዲሲ ነገ በሚያካሂዱት ውይይት ለመሳተፍ እንደሚጓዙ ገለጹ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW