መንግሥት ከመስከረም 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኞች «ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ» እንደሚያደርግ አስታወቀ።
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ተንታ ወረዳ በተከሰተ የተፈጥሮ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ።
ትናንት አመሻሹን በጋምቤላ ክልል በኑዌር ብሔረሰብ ዞን ኝነ ኛንግ በተባለ ከተማ ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ከሁለት ሺህ በላይ ቤቶች መዉደማቸው ተሰማ። ሰብል እንስሳትም ላይ ጉዳት ደርሷል።
እስራኤል ለደቡብ ሱዳን አስቸኳይ የሰብአዊ እርዳታ እንደምታቀርብ አስታወቀች።
የአንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ የቀብር ስርዓት ነገ ነሐሴ 13 ቀን 2017 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል።