ስፖርት | Deutsche Welle

የነሐሴ 15 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር መክፈቻ ኢትዮጵያውያት አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመያዝ ሜዳሊያዎቹን ተቆጣጥረዋል ። የአትሌት ሲፈን ሐሰን በውድድሩ ማብቂያ ሚዛኗን ስታ መውደቋም መነጋገሪያ ነበር ። የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በስፖርቱ የገጽታ ግንባታ ላይ ቢገኝም፤ በመቶዎች የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ዓምና በግፍ ጨፍጭፏል ተብሏል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW