Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
August 21, 2023የነሐሴ 15 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ11 minutesPlayበቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር መክፈቻ ኢትዮጵያውያት አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመያዝ ሜዳሊያዎቹን ተቆጣጥረዋል ። የአትሌት ሲፈን ሐሰን በውድድሩ ማብቂያ ሚዛኗን ስታ መውደቋም መነጋገሪያ ነበር ። የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በስፖርቱ የገጽታ ግንባታ ላይ ቢገኝም፤ በመቶዎች የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ዓምና በግፍ ጨፍጭፏል ተብሏል።...moreShareView all episodesBy DWAugust 21, 2023የነሐሴ 15 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ11 minutesPlayበቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር መክፈቻ ኢትዮጵያውያት አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመያዝ ሜዳሊያዎቹን ተቆጣጥረዋል ። የአትሌት ሲፈን ሐሰን በውድድሩ ማብቂያ ሚዛኗን ስታ መውደቋም መነጋገሪያ ነበር ። የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በስፖርቱ የገጽታ ግንባታ ላይ ቢገኝም፤ በመቶዎች የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ዓምና በግፍ ጨፍጭፏል ተብሏል።...more
በቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር መክፈቻ ኢትዮጵያውያት አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመያዝ ሜዳሊያዎቹን ተቆጣጥረዋል ። የአትሌት ሲፈን ሐሰን በውድድሩ ማብቂያ ሚዛኗን ስታ መውደቋም መነጋገሪያ ነበር ። የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በስፖርቱ የገጽታ ግንባታ ላይ ቢገኝም፤ በመቶዎች የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ዓምና በግፍ ጨፍጭፏል ተብሏል።
August 21, 2023የነሐሴ 15 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ11 minutesPlayበቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር መክፈቻ ኢትዮጵያውያት አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመያዝ ሜዳሊያዎቹን ተቆጣጥረዋል ። የአትሌት ሲፈን ሐሰን በውድድሩ ማብቂያ ሚዛኗን ስታ መውደቋም መነጋገሪያ ነበር ። የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በስፖርቱ የገጽታ ግንባታ ላይ ቢገኝም፤ በመቶዎች የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ዓምና በግፍ ጨፍጭፏል ተብሏል።...more
በቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ፉክክር መክፈቻ ኢትዮጵያውያት አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመያዝ ሜዳሊያዎቹን ተቆጣጥረዋል ። የአትሌት ሲፈን ሐሰን በውድድሩ ማብቂያ ሚዛኗን ስታ መውደቋም መነጋገሪያ ነበር ። የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በስፖርቱ የገጽታ ግንባታ ላይ ቢገኝም፤ በመቶዎች የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ዓምና በግፍ ጨፍጭፏል ተብሏል።