የዓለም ዜና

የነሐሴ 17 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

DW Amharic-የዛሬው የዓለም ዜና ግብፅ በአባይ ወንዝ ላይ የሚደረግ የአንድ ወገን እርምጃ አልቀበልም ስትል ለአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች መግለጿን፤በጋዛ ከ25 በላይ ፍልስጤማውያን መገደላቸውን፤ወደ ዩክሬን የሰላም አስከባሪ ጦር የመላክ ሀሳብ በጀርመን ውዝግብ ማስነሳቱን የግሎባል ሳውዝ የሚባሉት ሀገራት የሩሲያ ዩክሬን ጦርነትን ለማስቆም ግፊት እንዲያደርጉ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት መጠየቃቸውን እንዲሁም ሰሜን ኮሪያ ከደቡብ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ በወታደሮቼ ላይ ተኩስ ተከፈተብኝ ማለቷን ያስቃኛል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW